+251463818559 info@amtvet.edu.et

 

 

 

A Few Words About Us

Arba Minch Polytechnic and Satellite Institute is a premier educational institution located in the city of Arba Minch, Ethiopia. Established with the mission of nurturing technical expertise and innovation, the institute plays a pivotal role in empowering students with practical skills and knowledge that meet the demands of the modern workforce.

Arba Minch Polytechnic actively engages with local industries and communities through outreach programs, skill development workshops, and collaborative projects Our goal is to create a positive and lasting impact on society by addressing local challenges and fostering sustainable development.

 

We encourage every student to seize the opportunities here engage deeply with your studies, collaborate with your peers, and connect with your instructors. Together, we will build not just careers, but also the future of our community and nation.

 
amptsi 
Mr. Bezabih Barza
College Dean
 

Our Mission

To Produce skilled,competent and employable man power by ofering quality and relevant technical and vocational training and to realize the transfer of appropriate technology required by economy sector so as to play vital role in sustainabledevelopment and poverty reduct on efforts in the region/country.

Our Vision

To be a model polytechnic institute recognized in the region and in the country by providing quality and market driven training and transfering appropriate technology.

አስደሳች ዜና ለአጫጭር ጌዜ ሥልጠና ፈላጊዎች በሙሉ

የአርባ ምንጭ ፖሊ-ቴክኒክና ሳተላይት ኢንስቲትዩት ከ Sustainable Employability and Entrepreneurship through Entrepreneurship Development (SEED) ጋር በመተባበር ማንኛውም ዕድሜው ለሥራ የደረሰ ዜጋ ሁሉ ከፍተኛ ልምድ ባላቸው አሰልጣኞችና በተደራጀ ወርክሾፕ በተለያዩ ሙያ ዘርፎች የአጫጭር ጊዜ ሥልጠና ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቅቋል ። የሥልጠና ዘርፎች ዝርዝር...

ለሚመልከታችሁ ባለሙያዎች በሙሉ

ኮሌጃችን አርባ ምንጭ ፖሊ ቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች በተዘረዘሩ ሙያዎችና በሌሎች በልምድ ያገኙትን ክህሎት በተግባር ሥራ በመፈተሸ የእውቅና ሰርተፊኬት ባለቤት ለማድረግ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማጠናቀቅ እየተጠባበቀ ይገኛል፡፡ በልምድ ሊገኙ ይችላሉ ተብሎ የሚጠበቁ ዋና ዋና ሙያዎች ዝርዝር እንደሚከተለው...

Latest News

የአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክና የሳታላይት ኢንስቲትዩት የ100 ቀናት ዕድዱ አካል የሁኑ የተለያዩ ምርቶችን በማምረት ለገበያ አቀረበ፡፡

የአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክና የሳታላይት ኢንስቲትዩት የ100 ቀናት ዕድዱ አካል የሁኑ የተለያዩ ምርቶችን በማምረት ለገበያ አቀረበ፡፡ (አርባ ምንጭ፣ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም) የአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክና የሳታላይት ኢንስቲትዩት ተቋማዊ የገቢ ምንጮችአማራጭ ለማስፋ የሚያስችለው የ100 ቀናት ዕቅድን አዘጋጅቶ በሥራ ላይ መሆኑን የኢንስቲትዩቱ ም/ዲንና የቴክኖሎጂ ሽግግርና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ዋና የሥራ ሂደት አተባባሪ...

read more

የአርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳታላይት ኢንስቲትዩትን በ ISO (International Organization for Standardization) ደረጃ ለማሳደግ በሚደረገው እንቅስቃሴ ዙሪያ ለአጠቃላይ አሠልጣኞችና አስተዳደር ሠራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት አደረገ፣

የአርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳታላይት ኢንስቲትዩትን በ ISO (International Organization for Standardization) ደረጃ ለማሳደግ በሚደረገው እንቅስቃሴ ዙሪያ ለአጠቃላይ አሠልጣኞችና አስተዳደር ሠራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት አደረገ፣ አርባ ምንጭ ግንቦት 11/2018 ዓ.ም.፣ የአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳታላይት ኢንስቲትዩት የተቋሙን ደረጃ ወደ የISO21001 ስታንዳርድ ለማሳደግ...

read more

የአርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳታላይት ኢንስቲትዩት በሶዶ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ልምድ የልውውጥ አደረገ፣

የአርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳታላይት ኢንስቲትዩት በሶዶ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ልምድ የልውውጥ አደረገ፣ አርባ ምንጭ ግንቦት 04/2018 ዓ.ም.፣ የአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳታላይት ኢንስቲትዩት የተቋሙን ደረጃ ወደ የISO21001 ለማሳደግ የሚረዳውን የልምድ ልውውጥ ቀድሞ የሰነድ ዝግጅት በማጠናቀቅ ወደ ትግበራ ከገባው የሶዶ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የልምድ ለወውውጥ አደረገ። የሶዶ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ዲን ኢ/ር ያዕቆብ ያሲን...

read more