በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የሚፈጠሩ ቴክኖሎጂዎች የህብረተሰቡን ህይወት የሚቀይሩ መሆን እንዳለባቸው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ አስታወቀ::

በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የሚፈጠሩ ቴክኖሎጂዎች የህብረተሰቡን ህይወት የሚቀይሩ መሆን እንዳለባቸው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ አስታወቀ::

የቴክኖሎጂ፣ የክህሎትና ተግባራዊ ጥናትና ምርምር ላይ ያተኮረ ክልል አቀፍ ውድድር በአርባምንጭ እና በወላይታ ሶዶ ከተሞች ተጀምሯል፡፡የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ሀገሪቱ የጀመረችውን የመበልፀግ ራዕይን በአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች እያገዙ እንደሚገኙ ይነገራል፡፡የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮም በስሩ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን በማደራጀት ብቁና ተወዳዳሪ ወጣቶችን ለመፍጠር በሚደረገው...
“ብሩህ አዕምሮዎች ፤የተፍታቱ እጆችና በክህሎት የበቁ ዜጎች” በሚል ርዕስ የቴክኖሎጂ፣ ክህሎት እና ምርምር ውድድር በአርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳታላይት ኢኒስቲትዩት እየተካሄደ ይገኛል፡፡::

“ብሩህ አዕምሮዎች ፤የተፍታቱ እጆችና በክህሎት የበቁ ዜጎች” በሚል ርዕስ የቴክኖሎጂ፣ ክህሎት እና ምርምር ውድድር በአርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳታላይት ኢኒስቲትዩት እየተካሄደ ይገኛል፡፡::

አርባምንጭ፣ መጋቢት 17/2017 ዓ.ም፡- የአርባ ምንጭ ክላስተር ያዘጋጀው የክህሎት፣ የቴክኖሎጂ እና ተግባራዊ የጥናትና ምርምር ውድድርና ኤግዚቢሽን በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የጋሞ ዞን ዋና ዞን አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ (ዶ/ር) የቴክኒክና ዘርፍ በሀገራችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዕድገት አስተዋፅኦ የሚያበረክቱ ብቁና በሙያ የሚተማመን ዜጋ በመፍጠርና ድህነትን በመቀነስ ኢንዱስትሪያላይዜሽንን እውን ለማድረግ ተልዕኮ...
በአርባ ምንጭ ፖሊ ቴክኒክና ሳተላይት ኢንሲትዩት ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የክህሎት፣የቴክኖሎጂ እና ተግባራዊ የጥናትና ምርምር ውድድር ተጠናቀቀ፡፡ አርባ ምንጭ መጋቢት 02/2017 ዓ.ም

በአርባ ምንጭ ፖሊ ቴክኒክና ሳተላይት ኢንሲትዩት ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የክህሎት፣የቴክኖሎጂ እና ተግባራዊ የጥናትና ምርምር ውድድር ተጠናቀቀ፡፡ አርባ ምንጭ መጋቢት 02/2017 ዓ.ም

በአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት (Arbaminch Polytechnic and Satellite Institute) ለሁለት ቀናት የቆየው የክህሎት፣ የቴክኖሎጂ እና ተግባራዊ የጥናት እና ምርምር ውድድር ተካሄዷል። ይህ ውድድር  መጋቢት 2 ቀን 2017 ዓ.ም ተጠናቅቋል።  በውድድሩ ወቅት ተማሪዎች፣ መምህራን እና ተመራማሪዎች የተለያዩ የቴክኖሎጂ፣ የክህሎት እና የምርምር ፕሮጀክቶችን አቅርበዋል። የውድድሩ ዋነኛ...
በጋሞ ዞን ቴክኒክና ሙያ ትምህርት  ሥልጠና  መምሪያ በቴክኖሎጂው ዘርፍ  በሀገር አቀፍ ደረጃ አሸናፊ ለሆኑ  ቴክኖሎጂስቶች  የእውቅና  ሽልማት  ተበረከተላቸው።

በጋሞ ዞን ቴክኒክና ሙያ ትምህርት  ሥልጠና  መምሪያ በቴክኖሎጂው ዘርፍ  በሀገር አቀፍ ደረጃ አሸናፊ ለሆኑ  ቴክኖሎጂስቶች  የእውቅና  ሽልማት  ተበረከተላቸው።

አርባምንጭ የካቲት 27/2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን ፦  በቴክኖሎጂው ዘርፍ  በተደረገ  ውድድር  በሀገር አቀፍ እና በክልል 1ኛ  ብሎም በአፍሪካ ደረጃ 4ኛ ለወጡ ቴክኖሎጂስቶች የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል ። በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የጋሞዞ ምክትል አስተዳዳሪና የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ መኮንን ቶንቼ  በቴክኖሎጂው ዘርፍ  በተደረገ  ውድድር  በክልል ፣ በሀገር...
የተሻለ የሰው ኃይልን ከማፍራት አኳያ የቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩቶች የላቀ ሚና እንዳላቸው ተጠቆመ ።

የተሻለ የሰው ኃይልን ከማፍራት አኳያ የቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩቶች የላቀ ሚና እንዳላቸው ተጠቆመ ።

አርባምንጭ ፥ ጥር 15/2017 ዓ.ም ተወዳድሮ ማሸነፍ የሚችል የተሻለ የሰው ኃይልን ከማፍራት አኳያ የቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩቶች ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑን የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪና የአርባ ምንጭ ፓሊ ቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አባይነህ አበራ ገለፁ ። የአርባ ምንጭ ፓሊ ቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ቦርድ የ2017 በጀት ዓመት 2ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ዉይይት አካሂዷል ።...
የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር በስማርት ሲቲ ፕሮጀክት አተገባበር ዙሪያ ከባለድርሻዎች ጋር መከረ

የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር በስማርት ሲቲ ፕሮጀክት አተገባበር ዙሪያ ከባለድርሻዎች ጋር መከረ

አርባምንጭ ፣ ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም አስተዳደሩ በስማርት ሲቲ ፕሮጀክት ፅንሰ ሀሳብና በአተገባበር ዙሪያ ባለድርሻ ከሆኑ ተቋማትና የዘርፉ ባለሞያዎች ጋር ምክክር አድርጓል። የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ገዛኸኝ ጋሞ በተገኙበት መድረክ ከተማዋ የቱሪስት መዳረሻ ከመሆኗ ጋር ተያይዞ ከአቻ ከተሞች ጋር ለማቀራረብ አልፎም በተለያዩ ጉዳዮች የሚመጡ እንግዶች እንዲሁም የከተማው ነዋሪዎች ደህንነታቸውን...