በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ የ lBEX ሥልጠና በአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ተሰጠ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ የ lBEX ሥልጠና በአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ተሰጠ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ በተባበሩት መንግስታት ተቋማት የሚደገፍ ዞኖችና ወረዳዎች ሁለተኛ ዙር የ lBEX, PIM እና HACT ሥልጠና በአርባ ምንጭ ከተማ  አርባምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት VDI smart lab ውስጥ እየተካሄደ ይገኛል። በስልጠናው ከ7 ዞኖች 12 ወረዳዎች  የተውጣጡ የበጀትና ሂሳብ ባለሙያዎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። ስልጠናው ቀደም ሲል በዎላይታ ሶዶ_ ዩኒቨርስቲ ከ2...
የአርባምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ዛሬ ማለትም በቀን 29/02/2017 ዓ.ም በኮሌጁ መሰብሰቢያ አዳራሽ አጠቃላይ ሰራተኞችን ያሳተፈ ስብሰባ አካሂዷል።

የአርባምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ዛሬ ማለትም በቀን 29/02/2017 ዓ.ም በኮሌጁ መሰብሰቢያ አዳራሽ አጠቃላይ ሰራተኞችን ያሳተፈ ስብሰባ አካሂዷል።

የአርባምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ዛሬ ማለትም በቀን 29/02/2017 ዓ.ም በኮሌጁ መሰብሰቢያ አዳራሽ አጠቃላይ ሰራተኞችን ያሳተፈ ስብሰባ አካሂዷል። በመሆኑም በእለቱ አጠቃላይ የኮሌጁ ሰራተኞች የ2016 ዓ.ም የ12 ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት የማቅረብ መርሐግብር የተከናወነ ሲሆን እንዲሁም በቀጣይ በ2017 ዓ.ም የሚኖረውን የስራ ትግበራ እቅድ እና የዞኒግና ዲፍሬንሼሽን ስትራቴጂ አተገባበር ላይ ገለጻና...