የአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት በተለያዩ ሙያዎች 376 ተማሪዎችን አስመርቀ።

የአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት በተለያዩ ሙያዎች 376 ተማሪዎችን አስመርቀ።

አርባ ምንጭ፣ ጥቅምት 01፣ 2018 (ዓ.ም) – የአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት በተለያዩ የቴክኖሎጂ ሙያዎች 376 ሠልጣኞችን አሰልጥኖ በማስመረቅ የትምህርት ዘመኑን አጠናቋል። በማስመረቂያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ቢሮ ሰልጣኝ አሰልጣኝ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ዳዊት ፋንታዬ እንዳሉት ፣ እነዚህ ተማሪዎች በሀገራችን ኢንዱስትሪ እና ኢኮኖሚ ልማት ውስጥ ወሳኝ...
የ27 ዙር ምሩቃን እንኳን ደስ አላችሁ❗

የ27 ዙር ምሩቃን እንኳን ደስ አላችሁ❗

የአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ሥልጠና ከጀመረበት ከ1996 ዓ.ም. ጀምሮ ወቅታዊ የአካባቢያዊና ሀገራዊ የሰው ኃይል ገበያ ፍላጎት መሠረት አድርገው በሚቀያየሩ የሙያ ዓይነቶችና ደረጃዎች ብቁና ተወዳዳሪ የሆኑ ባለሙያዎችን ሲያፈራ የቆየ አንጋፋና ፈር ቀዳጅ ተቋም ነው፡፡ኢንስቲትዩቱ ማሠልጠን ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ለዞናችን፣ ለአጎራባች ዞኖች፣ ለክልሉና ብሎም ለመላው ሀገሪቷ ልማት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ...
በክልል አቀፍ የፈጠራ፣ የቴክኖሎጂና የምርምር ውድድር የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተወዳዳሪዎች እውቅና ተሰጣቸው።

በክልል አቀፍ የፈጠራ፣ የቴክኖሎጂና የምርምር ውድድር የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተወዳዳሪዎች እውቅና ተሰጣቸው።

‎የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ “ብሩህ አዕምሮ፤በክህሎት የበቁ ዜጎች” በሚል መርህ ሀሳብ ያካሄደው የቴክኖሎጂ፣ የክህሎት እና የጥናትና ምርምር ውድድር ለአሸናፊዎች እውቅና በመስጠት ተጠናቅቋል። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዮት ደምሴ በክህሎት፣ በቴክኖሎጂ እና በጥናትና ምርምር ዘርፎች የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተወዳዳሪዎች ክልሉ...
በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የሚፈጠሩ ቴክኖሎጂዎች የህብረተሰቡን ህይወት የሚቀይሩ መሆን እንዳለባቸው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ አስታወቀ::

በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የሚፈጠሩ ቴክኖሎጂዎች የህብረተሰቡን ህይወት የሚቀይሩ መሆን እንዳለባቸው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ አስታወቀ::

የቴክኖሎጂ፣ የክህሎትና ተግባራዊ ጥናትና ምርምር ላይ ያተኮረ ክልል አቀፍ ውድድር በአርባምንጭ እና በወላይታ ሶዶ ከተሞች ተጀምሯል፡፡የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ሀገሪቱ የጀመረችውን የመበልፀግ ራዕይን በአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች እያገዙ እንደሚገኙ ይነገራል፡፡የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮም በስሩ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን በማደራጀት ብቁና ተወዳዳሪ ወጣቶችን ለመፍጠር በሚደረገው...
“ብሩህ አዕምሮዎች ፤የተፍታቱ እጆችና በክህሎት የበቁ ዜጎች” በሚል ርዕስ የቴክኖሎጂ፣ ክህሎት እና ምርምር ውድድር በአርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳታላይት ኢኒስቲትዩት እየተካሄደ ይገኛል፡፡::

“ብሩህ አዕምሮዎች ፤የተፍታቱ እጆችና በክህሎት የበቁ ዜጎች” በሚል ርዕስ የቴክኖሎጂ፣ ክህሎት እና ምርምር ውድድር በአርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳታላይት ኢኒስቲትዩት እየተካሄደ ይገኛል፡፡::

አርባምንጭ፣ መጋቢት 17/2017 ዓ.ም፡- የአርባ ምንጭ ክላስተር ያዘጋጀው የክህሎት፣ የቴክኖሎጂ እና ተግባራዊ የጥናትና ምርምር ውድድርና ኤግዚቢሽን በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የጋሞ ዞን ዋና ዞን አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ (ዶ/ር) የቴክኒክና ዘርፍ በሀገራችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዕድገት አስተዋፅኦ የሚያበረክቱ ብቁና በሙያ የሚተማመን ዜጋ በመፍጠርና ድህነትን በመቀነስ ኢንዱስትሪያላይዜሽንን እውን ለማድረግ ተልዕኮ...