A Few Words About Us
Arba Minch Polytechnic and Satellite Institute is a premier educational institution located in the city of Arba Minch, Ethiopia. Established with the mission of nurturing technical expertise and innovation, the institute plays a pivotal role in empowering students with practical skills and knowledge that meet the demands of the modern workforce.
Arba Minch Polytechnic actively engages with local industries and communities through outreach programs, skill development workshops, and collaborative projects Our goal is to create a positive and lasting impact on society by addressing local challenges and fostering sustainable development.
We encourage every student to seize the opportunities here engage deeply with your studies, collaborate with your peers, and connect with your instructors. Together, we will build not just careers, but also the future of our community and nation.
Mr. Bezabih Barza
College Dean
Our Mission
To Produce skilled,competent and employable man power by ofering quality and relevant technical and vocational training and to realize the transfer of appropriate technology required by economy sector so as to play vital role in sustainabledevelopment and poverty reduct on efforts in the region/country.
Our Vision
To be a model polytechnic institute recognized in the region and in the country by providing quality and market driven training and transfering appropriate technology.
Our Hard Working
Latest News
“ብሩህ አዕምሮዎች ፤የተፍታቱ እጆችና በክህሎት የበቁ ዜጎች” በሚል ርዕስ የቴክኖሎጂ፣ ክህሎት እና ምርምር ውድድር በአርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳታላይት ኢኒስቲትዩት እየተካሄደ ይገኛል፡፡::
አርባምንጭ፣ መጋቢት 17/2017 ዓ.ም፡- የአርባ ምንጭ ክላስተር ያዘጋጀው የክህሎት፣ የቴክኖሎጂ እና ተግባራዊ የጥናትና ምርምር ውድድርና ኤግዚቢሽን በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የጋሞ ዞን ዋና ዞን አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ (ዶ/ር) የቴክኒክና ዘርፍ በሀገራችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዕድገት አስተዋፅኦ የሚያበረክቱ ብቁና በሙያ የሚተማመን ዜጋ በመፍጠርና ድህነትን በመቀነስ ኢንዱስትሪያላይዜሽንን እውን ለማድረግ ተልዕኮ...
read moreበአርባ ምንጭ ፖሊ ቴክኒክና ሳተላይት ኢንሲትዩት ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የክህሎት፣የቴክኖሎጂ እና ተግባራዊ የጥናትና ምርምር ውድድር ተጠናቀቀ፡፡ አርባ ምንጭ መጋቢት 02/2017 ዓ.ም
በአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት (Arbaminch Polytechnic and Satellite Institute) ለሁለት ቀናት የቆየው የክህሎት፣ የቴክኖሎጂ እና ተግባራዊ የጥናት እና ምርምር ውድድር ተካሄዷል። ይህ ውድድር መጋቢት 2 ቀን 2017 ዓ.ም ተጠናቅቋል። በውድድሩ ወቅት ተማሪዎች፣ መምህራን እና ተመራማሪዎች የተለያዩ የቴክኖሎጂ፣ የክህሎት እና የምርምር ፕሮጀክቶችን አቅርበዋል። የውድድሩ ዋነኛ...
read moreበጋሞ ዞን ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሥልጠና መምሪያ በቴክኖሎጂው ዘርፍ በሀገር አቀፍ ደረጃ አሸናፊ ለሆኑ ቴክኖሎጂስቶች የእውቅና ሽልማት ተበረከተላቸው።
አርባምንጭ የካቲት 27/2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን ፦ በቴክኖሎጂው ዘርፍ በተደረገ ውድድር በሀገር አቀፍ እና በክልል 1ኛ ብሎም በአፍሪካ ደረጃ 4ኛ ለወጡ ቴክኖሎጂስቶች የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል ። በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የጋሞዞ ምክትል አስተዳዳሪና የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ መኮንን ቶንቼ በቴክኖሎጂው ዘርፍ በተደረገ ውድድር በክልል ፣ በሀገር...
read more