Your Title Goes Here
Your Title Goes Here
Your Title Goes Here
A Few Words About Us
Arba Minch Polytechnic and Satellite Institute is a premier educational institution located in the vibrant city of Arba Minch, Ethiopia. Established with the mission of nurturing technical expertise and innovation, the institute plays a pivotal role in empowering students with practical skills and knowledge that meet the demands of the modern workforce.
Arba Minch Polytechnic actively engages with local industries and communities through outreach programs, skill development workshops, and collaborative projects Our goal is to create a positive and lasting impact on society by addressing local challenges and fostering sustainable development.

Our Mission
To provide high-quality, industry-relevant technical and vocational education that empowers students to become skilled professionals, innovative thinkers, and responsible citizens contributing to the socio-economic development of Ethiopia.
Our Vision
To be a leading polytechnic institute recognized nationally and internationally for excellence in technical education, innovation, and community engagement.
Our Hard Working



Latest News/ዜናዎች
የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር በስማርት ሲቲ ፕሮጀክት አተገባበር ዙሪያ ከባለድርሻዎች ጋር መከረ
አርባምንጭ ፣ ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም አስተዳደሩ በስማርት ሲቲ ፕሮጀክት ፅንሰ ሀሳብና በአተገባበር ዙሪያ ባለድርሻ ከሆኑ ተቋማትና የዘርፉ ባለሞያዎች ጋር ምክክር አድርጓል። የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ገዛኸኝ ጋሞ በተገኙበት መድረክ ከተማዋ የቱሪስት መዳረሻ ከመሆኗ ጋር ተያይዞ ከአቻ ከተሞች ጋር ለማቀራረብ አልፎም በተለያዩ ጉዳዮች የሚመጡ እንግዶች እንዲሁም የከተማው ነዋሪዎች ደህንነታቸውን...
read moreበአርባምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት የደቡብ ኢትዮጵያ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ የቴክኖሎጂ ሽግግርና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ዘርፍ በክልሉ ውስጥ ለሚገኙ ለዞን ቴ/ሙ/ት/ስ/ መምሪያ አስተባባሪዎች ስልጠና ሰጠ፡፡
ታህሳስ 04/2017 ዓ.ም በአርባምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት የደቡብ ኢትዮጵያ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ የቴክኖሎጂ ሽግግርና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ዘርፍ በክልሉ ውስጥ ለሚገኙ ለዞን ቴ/ሙ/ት/ስ/ መምሪያ አስተባባሪዎች፣ ለቴክ/ሽ/ኢን/ኤክ/ም/ዲኖች እና ለአሰልጣኞች በቴክኖሎጂ ሽግግርና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አሰራር ሰነዶች ላይ የተዘጋጀ የመሪ አሰልጣኞች ስልጠና ከ01/04/2017 ዓ.ም ጀምሮ...
read moreየHIV (ኤች.አይ.ቪ) ቀን በአርባምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ለ 36ኛ ግዜ በመከበር ላይ ይገኛል፡፡
ህዳር 25/2017 ዓ.ም የአርባምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት የHIV (ኤች.አይ.ቪ) ቀን በአለምአቀፍ ደረጃ ለ37ኛ ግዜ፣ በአገርአቀፍ ደረጃ ለ36ኛ ዙር እንዲሁም በክልላችን ደቡብ ኢ/ያ ለ 2ኛ ግዜ እና በኮሌጃችን ለ36ኛ ግዜ "ሰብዓዊ መብትን ያከበረ የኤች.አይ.ቪ አገልግሎት ለሁሉም" "Take the rights path" በሚል መሪቃል እየተከበረ ይገኛል። በመርሐግብሩ የተገኙት የኮሌጁ ዋና ዲን አቶ በዛብህ...
read moreDepartments

Electricity and Electronics
አርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት የኤሌክትሪክና ኤሌክትሮኒክስ ትምህርት ክፍል በሀገር አቀፍ ልማት ውስጥ አስፈላጊ የሆኑ ባለሙያዎችን በማስተማር ለተግባራዊ አፈጻጸም ማዋል ይደረጋል።

Information Technology
አርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት የመረጃ ቴክኖሎጂ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ውስጥ የተሞክሮ እና ችሎታ ያላቸው ባለሙያዎችን ማስተማር እና ለአገር ልማት የተጠቃሚ እድሎችን ማምጣት ነው።

Automotive Technology
አርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት Automotive ተማሪዎችን በመኪና አሰራር ፣ ጥገና እና ቴክኖሎጂ መስክ ውስጥ የተግባቦት ችሎታ ያላቸው ባለሙያዎች እንዲሆኑ ይተጋል።

Garment and Textile
አርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት በጌጥ ሥራ ማምረት ቆዳ እና ልብስ ትምህርት ክፍል ውስጥ ተስማሚና ዘመናዊ ሥልጠና በመስጠት አስተዋጽኦ ያደርጋል።