Your Title Goes Here
Your Title Goes Here
Your Title Goes Here
A Few Words About Us
Arba Minch Polytechnic and Satellite Institute is a premier educational institution located in the vibrant city of Arba Minch, Ethiopia. Established with the mission of nurturing technical expertise and innovation, the institute plays a pivotal role in empowering students with practical skills and knowledge that meet the demands of the modern workforce.
Arba Minch Polytechnic actively engages with local industries and communities through outreach programs, skill development workshops, and collaborative projects Our goal is to create a positive and lasting impact on society by addressing local challenges and fostering sustainable development.
Our Mission
To Produce skilled,competent and employable man power by ofering quality and relevant technical and vocational training and to realize the transfer of appropriate technology required by economy sector so as to play vital role in sustainabledevelopment and poverty reduct on efforts in the region/country.
Our Vision
To be a model polytechnic institute recognized in the region and in the country by providing quality and market driven training and transfering appropriate technology.
Our Hard Working
Latest News/ዜናዎች
በጋሞ ዞን ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሥልጠና መምሪያ በቴክኖሎጂው ዘርፍ በሀገር አቀፍ ደረጃ አሸናፊ ለሆኑ ቴክኖሎጂስቶች የእውቅና ሽልማት ተበረከተላቸው።
አርባምንጭ የካቲት 27/2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን ፦ በቴክኖሎጂው ዘርፍ በተደረገ ውድድር በሀገር አቀፍ እና በክልል 1ኛ ብሎም በአፍሪካ ደረጃ 4ኛ ለወጡ ቴክኖሎጂስቶች የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል ። በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የጋሞዞ ምክትል አስተዳዳሪና የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ መኮንን ቶንቼ በቴክኖሎጂው ዘርፍ በተደረገ ውድድር በክልል ፣ በሀገር...
read moreየተሻለ የሰው ኃይልን ከማፍራት አኳያ የቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩቶች የላቀ ሚና እንዳላቸው ተጠቆመ ።
አርባምንጭ ፥ ጥር 15/2017 ዓ.ም ተወዳድሮ ማሸነፍ የሚችል የተሻለ የሰው ኃይልን ከማፍራት አኳያ የቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩቶች ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑን የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪና የአርባ ምንጭ ፓሊ ቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አባይነህ አበራ ገለፁ ። የአርባ ምንጭ ፓሊ ቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ቦርድ የ2017 በጀት ዓመት 2ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ዉይይት አካሂዷል ።...
read moreየአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር በስማርት ሲቲ ፕሮጀክት አተገባበር ዙሪያ ከባለድርሻዎች ጋር መከረ
አርባምንጭ ፣ ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም አስተዳደሩ በስማርት ሲቲ ፕሮጀክት ፅንሰ ሀሳብና በአተገባበር ዙሪያ ባለድርሻ ከሆኑ ተቋማትና የዘርፉ ባለሞያዎች ጋር ምክክር አድርጓል። የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ገዛኸኝ ጋሞ በተገኙበት መድረክ ከተማዋ የቱሪስት መዳረሻ ከመሆኗ ጋር ተያይዞ ከአቻ ከተሞች ጋር ለማቀራረብ አልፎም በተለያዩ ጉዳዮች የሚመጡ እንግዶች እንዲሁም የከተማው ነዋሪዎች ደህንነታቸውን...
read moreDepartments

Electricity and Electronics
አርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት የኤሌክትሪክና ኤሌክትሮኒክስ ትምህርት ክፍል በሀገር አቀፍ ልማት ውስጥ አስፈላጊ የሆኑ ባለሙያዎችን በማስተማር ለተግባራዊ አፈጻጸም ማዋል ይደረጋል።

Information Technology
አርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት የመረጃ ቴክኖሎጂ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ውስጥ የተሞክሮ እና ችሎታ ያላቸው ባለሙያዎችን ማስተማር እና ለአገር ልማት የተጠቃሚ እድሎችን ማምጣት ነው።

Automotive Technology
አርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት Automotive ተማሪዎችን በመኪና አሰራር ፣ ጥገና እና ቴክኖሎጂ መስክ ውስጥ የተግባቦት ችሎታ ያላቸው ባለሙያዎች እንዲሆኑ ይተጋል።

Garment and Textile
አርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት በጌጥ ሥራ ማምረት ቆዳ እና ልብስ ትምህርት ክፍል ውስጥ ተስማሚና ዘመናዊ ሥልጠና በመስጠት አስተዋጽኦ ያደርጋል።




