+251463818559 info@amtvet.edu.et

 

 

 

A Few Words About Us

Arba Minch Polytechnic and Satellite Institute is a premier educational institution located in the city of Arba Minch, Ethiopia. Established with the mission of nurturing technical expertise and innovation, the institute plays a pivotal role in empowering students with practical skills and knowledge that meet the demands of the modern workforce.

Arba Minch Polytechnic actively engages with local industries and communities through outreach programs, skill development workshops, and collaborative projects Our goal is to create a positive and lasting impact on society by addressing local challenges and fostering sustainable development.

 

We encourage every student to seize the opportunities here engage deeply with your studies, collaborate with your peers, and connect with your instructors. Together, we will build not just careers, but also the future of our community and nation.

 
amptsi 
Mr. Bezabih Barza
College Dean
 

Our Mission

To Produce skilled,competent and employable man power by ofering quality and relevant technical and vocational training and to realize the transfer of appropriate technology required by economy sector so as to play vital role in sustainabledevelopment and poverty reduct on efforts in the region/country.

Our Vision

To be a model polytechnic institute recognized in the region and in the country by providing quality and market driven training and transfering appropriate technology.

Latest News

የአርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት ለተማሪዎች, ለመምህራን እና ለሌሎች አሰተባባሪ ባለድርሻ አካላት በ 2018 ዓ.ም. አዲስ ገቢ ተማሪዎች ላይ የሚካሄደውን የሳይኮሜትሪክ ፈተና በሚመለከት ግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ።

የአርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት ለተማሪዎች ለመምህራን እና ለሌሎች አሰተባባሪ ባለድርሻ አካላት በ2018 ዓ.ም. አዲስ ገቢ ተማሪዎች ላይ የሚካሄደውን የሳይኮሜትሪክ ፈተና (Psychometric TVET Placement System) በሚመለከት ግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ። በተለይም የአካዳሚክ ጉዳዮች  ዋና ሃላፊ የሆኑት አቶ ሞላለኝ በቀለ በፕሮግራሙ መክፈቻ ላይ እንዳሉት በዚህ ወቅት የሳይኮሜትሪክ ፈተናው...

read more

የአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት በተለያዩ ሙያዎች 376 ተማሪዎችን አስመርቀ።

አርባ ምንጭ፣ ጥቅምት 01፣ 2018 (ዓ.ም) - የአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት በተለያዩ የቴክኖሎጂ ሙያዎች 376 ሠልጣኞችን አሰልጥኖ በማስመረቅ የትምህርት ዘመኑን አጠናቋል። በማስመረቂያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ቢሮ ሰልጣኝ አሰልጣኝ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ዳዊት ፋንታዬ እንዳሉት ፣ እነዚህ ተማሪዎች በሀገራችን ኢንዱስትሪ እና ኢኮኖሚ ልማት ውስጥ ወሳኝ ሚና...

read more

የ27ኛ ዙር ምሩቃን እንኳን ደስ አላችሁ❗

የአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ሥልጠና ከጀመረበት ከ1996 ዓ.ም. ጀምሮ ወቅታዊ የአካባቢያዊና ሀገራዊ የሰው ኃይል ገበያ ፍላጎት መሠረት አድርገው በሚቀያየሩ የሙያ ዓይነቶችና ደረጃዎች ብቁና ተወዳዳሪ የሆኑ ባለሙያዎችን ሲያፈራ የቆየ አንጋፋና ፈር ቀዳጅ ተቋም ነው፡፡ኢንስቲትዩቱ ማሠልጠን ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ለዞናችን፣ ለአጎራባች ዞኖች፣ ለክልሉና ብሎም ለመላው ሀገሪቷ ልማት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ...

read more