Empowering Minds and Transforming Futures

Your Journey to Excellence in Technical and Vocational Education Starts Here

Empowering Minds, Transforming Futures

Your Journey to Excellence in Technical and Vocational Education Starts Here

Empowering Minds, Transforming Futures

Your Journey to Excellence in Technical and Vocational Education Starts Here

Empowering Minds, Transforming Futures

Your Journey to Excellence in Technical and Vocational Education Starts Here

Empowering Minds, Transforming Futures

Your Journey to Excellence in Technical and Vocational Education Starts Here

Empowering Minds, Transforming Futures

Your Journey to Excellence in Technical and Vocational Education Starts Here.

Empowering Minds, Transforming Futures

Your Journey to Excellence in Technical and Vocational Education Starts Here.

Your Title Goes Here

Your Title Goes Here

Your Title Goes Here

Latest News/ዜናዎች

በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የሚፈጠሩ ቴክኖሎጂዎች የህብረተሰቡን ህይወት የሚቀይሩ መሆን እንዳለባቸው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ አስታወቀ::

የቴክኖሎጂ፣ የክህሎትና ተግባራዊ ጥናትና ምርምር ላይ ያተኮረ ክልል አቀፍ ውድድር በአርባምንጭ እና በወላይታ ሶዶ ከተሞች ተጀምሯል፡፡የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ሀገሪቱ የጀመረችውን የመበልፀግ ራዕይን በአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች እያገዙ እንደሚገኙ ይነገራል፡፡የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮም በስሩ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን በማደራጀት ብቁና ተወዳዳሪ ወጣቶችን ለመፍጠር በሚደረገው...

read more

“ብሩህ አዕምሮዎች ፤የተፍታቱ እጆችና በክህሎት የበቁ ዜጎች” በሚል ርዕስ የቴክኖሎጂ፣ ክህሎት እና ምርምር ውድድር በአርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳታላይት ኢኒስቲትዩት እየተካሄደ ይገኛል፡፡::

አርባምንጭ፣ መጋቢት 17/2017 ዓ.ም፡- የአርባ ምንጭ ክላስተር ያዘጋጀው የክህሎት፣ የቴክኖሎጂ እና ተግባራዊ የጥናትና ምርምር ውድድርና ኤግዚቢሽን በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የጋሞ ዞን ዋና ዞን አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ (ዶ/ር) የቴክኒክና ዘርፍ በሀገራችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዕድገት አስተዋፅኦ የሚያበረክቱ ብቁና በሙያ የሚተማመን ዜጋ በመፍጠርና ድህነትን በመቀነስ ኢንዱስትሪያላይዜሽንን እውን ለማድረግ ተልዕኮ...

read more

በአርባ ምንጭ ፖሊ ቴክኒክና ሳተላይት ኢንሲትዩት ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የክህሎት፣የቴክኖሎጂ እና ተግባራዊ የጥናትና ምርምር ውድድር ተጠናቀቀ፡፡ አርባ ምንጭ መጋቢት 02/2017 ዓ.ም

በአርባ ምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት (Arbaminch Polytechnic and Satellite Institute) ለሁለት ቀናት የቆየው የክህሎት፣ የቴክኖሎጂ እና ተግባራዊ የጥናት እና ምርምር ውድድር ተካሄዷል። ይህ ውድድር  መጋቢት 2 ቀን 2017 ዓ.ም ተጠናቅቋል።  በውድድሩ ወቅት ተማሪዎች፣ መምህራን እና ተመራማሪዎች የተለያዩ የቴክኖሎጂ፣ የክህሎት እና የምርምር ፕሮጀክቶችን አቅርበዋል። የውድድሩ ዋነኛ...

read more

በጋሞ ዞን ቴክኒክና ሙያ ትምህርት  ሥልጠና  መምሪያ በቴክኖሎጂው ዘርፍ  በሀገር አቀፍ ደረጃ አሸናፊ ለሆኑ  ቴክኖሎጂስቶች  የእውቅና  ሽልማት  ተበረከተላቸው።

አርባምንጭ የካቲት 27/2017 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን ፦  በቴክኖሎጂው ዘርፍ  በተደረገ  ውድድር  በሀገር አቀፍ እና በክልል 1ኛ  ብሎም በአፍሪካ ደረጃ 4ኛ ለወጡ ቴክኖሎጂስቶች የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል ። በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የጋሞዞ ምክትል አስተዳዳሪና የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ መኮንን ቶንቼ  በቴክኖሎጂው ዘርፍ  በተደረገ  ውድድር  በክልል ፣ በሀገር...

read more

የተሻለ የሰው ኃይልን ከማፍራት አኳያ የቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩቶች የላቀ ሚና እንዳላቸው ተጠቆመ ።

አርባምንጭ ፥ ጥር 15/2017 ዓ.ም ተወዳድሮ ማሸነፍ የሚችል የተሻለ የሰው ኃይልን ከማፍራት አኳያ የቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩቶች ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑን የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪና የአርባ ምንጭ ፓሊ ቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አባይነህ አበራ ገለፁ ። የአርባ ምንጭ ፓሊ ቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ቦርድ የ2017 በጀት ዓመት 2ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ዉይይት አካሂዷል ።...

read more

የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር በስማርት ሲቲ ፕሮጀክት አተገባበር ዙሪያ ከባለድርሻዎች ጋር መከረ

አርባምንጭ ፣ ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም አስተዳደሩ በስማርት ሲቲ ፕሮጀክት ፅንሰ ሀሳብና በአተገባበር ዙሪያ ባለድርሻ ከሆኑ ተቋማትና የዘርፉ ባለሞያዎች ጋር ምክክር አድርጓል። የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ገዛኸኝ ጋሞ በተገኙበት መድረክ ከተማዋ የቱሪስት መዳረሻ ከመሆኗ ጋር ተያይዞ ከአቻ ከተሞች ጋር ለማቀራረብ አልፎም በተለያዩ ጉዳዮች የሚመጡ እንግዶች እንዲሁም የከተማው ነዋሪዎች ደህንነታቸውን...

read more

Available Departments

Electricity and Electronics

አርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት የኤሌክትሪክና ኤሌክትሮኒክስ ትምህርት ክፍል በሀገር አቀፍ ልማት ውስጥ አስፈላጊ የሆኑ ባለሙያዎችን በማስተማር ለተግባራዊ አፈጻጸም ማዋል ይደረጋል።

Information Technology

አርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት የመረጃ ቴክኖሎጂ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ውስጥ የተሞክሮ እና ችሎታ ያላቸው ባለሙያዎችን ማስተማር እና ለአገር ልማት የተጠቃሚ እድሎችን ማምጣት  ነው።

Automotive Technology

አርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት Automotive ተማሪዎችን  በመኪና አሰራር ፣ ጥገና እና ቴክኖሎጂ መስክ ውስጥ የተግባቦት ችሎታ ያላቸው ባለሙያዎች እንዲሆኑ  ይተጋል።

Garment and Textile

አርባምንጭ ፖሊቴክኒክ እና ሳተላይት ኢንስቲትዩት  በጌጥ ሥራ ማምረት  ቆዳ እና ልብስ ትምህርት ክፍል ውስጥ ተስማሚና ዘመናዊ ሥልጠና በመስጠት አስተዋጽኦ ያደርጋል።

Construction Technology

Manfacturing Technology

Woodwork & Carpentry

Surveying Technology